Friday, November 7, 2025
Sponsored Contentsኦቪድ ቤቶች ባንክ አ.ማ (በምስረታ ላይ) በአክሲዮን ሽያጭ ላይ

ኦቪድ ቤቶች ባንክ አ.ማ (በምስረታ ላይ) በአክሲዮን ሽያጭ ላይ

 ኦቪድ ቤቶች ባንክ አ.ማ (በምስረታ ላይ) በኢትዮጵያ የንግድ ህግ አንቀጽ 245በባንክ ስራ አዋጅ ቁጥር 592/2000 እና የባንክ ስራ አዋጅን ለማሻሻል በወጣው አዋጅ ቁጥር 1159/2011 መሰረት የአክስዮን ማሕበር ሆኖ በባለአክሲዎኖች ለመመስረት እና የአክስዮን ሽያጭ ለማከናወን ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባገኘው ፈቃድ መሰረት የአክሲዮን ሽያጩን አስጀምሯል።

የኦቪድ ቤቶች ባንክ አ.ማ (በምስረታ ላይ) አደራጆች የባንኩ መስራች ባለአክስዮን መሆን ለሚፈልጉ አክሲዮን ገዥዎች በኢትዮጵያ ንግድ ህግ አንቀጽ 259 መሰረት በምስረታ ላይ የሚገኝ መሆኑን እየገለጽን የአክሲዮን ሽያጩን ለመፈጸም ያስቸል ዘንድ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በተፈቀደልን መሰረት በተለያዩ የንግድ ባንኮች ዝግ ሂሳብ (ለዋና አክሲዮን ግዥ ) እና ተንቀሳቃሽ ሂሳብ (ለኣገልግሎት ክፍያ ) ተከፍቶ ሽያጩን በማከናወን ላይ ይገኛል።

ስለሆነም አደራጆች ባንኩን የፋይናንስ አግልግሎቶችን አካታች እና ተደራሽ በማድረግ እንዲሁም ሀብት ከማህበረሰቡ በማሰባሰብ  በዋናነት ለቤቶች ግዥ፣ ግንባታ፣ እድሳት እና ማሻሻያ ብድር በማቅረብ የዜጎችን የመኖሪያ ቤት እጥረት በመቅረፍ ረገድ የበኩሉን አሰተዋጽኦ በማድረግ ለባለአክሲዮኖችም ጠቀም ያለና አስተማማኝ የሆነ ትርፍ ተካፋይ እንዲሆኑ ለማድረግ አስቦ እየስራ መሆኑን እየገለጥን ማህበረሰባችን አክስዮኖችን እንዲገዛ  በታላቅ ትህትና እና አክብሮት እንጋብዛለን።

ሚሸጠዉ አክዮን አይነት ብዛት፣ ዋጋ እና ሽያጭ

From The Reporter Magazine
  1. የባንኩ አክስዮኖች እኩል ዋጋ ያላቸው አንድ አይነት እና ተራ አክስዮኖች ናቸው።
  2. ለሽያጭ የቀረቡት አክስዮኖች ብዛት 20,000,000 (ሃያ ሚሊዮን) ነው።
  3. የአንድ አክስዮን ዋጋ ብር 1,000.00 (አንድ ሺ ብር) ነው።
  4. አንድ ባለአክስዮን ሊገዛው የሚገባው ዝቅተኛ የአክስዮን ብዛት 200 (ሁለት መቶ) ወይም በብር 200,000.00 (ሁለት መቶ ሺ) ዋጋ ያላቸው አክስዮኖችን ነው።
  5. አንድ ባለአክስዮን መግዛት የሚችለው ከፍተኛ የአክስዮን ብዛት 1,000,000 (አንድ ሚሊዮን) ወይም በብር 1,000,000,000.00 (አንድ ቢሊዮን) ዋጋ ያላቸው አክስዮኖችን ነው።
  6. አንድ ባለአክስዮን ከላይ በተራ ቁጥር 4 እና 5 በተገለጠው መሰረት ለመግዛት ከፈረመው አክስዮን ውስጥ ቢያንስ 25% (ሃያ አምስት በመቶ) ሲፈርም መክፈል ያለበት ሲሆን ቀሪውን በአንድ ጊዜ ወይም በተለያየ ጊዜ ከምስረታው ጉባኤ በኋላ ባሉት ሁለት ዓመታት  ጊዜ ውስጥ መክፈል ይኖርበታል።
  7. አንድ ባለአክስዮን ለመግዛት ከፈረመበት አክስዮን መጠን ላይ 5% (አምስት በመቶ) የአገልግሎት ክፍያ መክፈል ይኖርበታል።

ማሳሰቢያ፡፟የአክስዮን ሽያጩ የሚከናወነው ለኢትዮጵያዊያን ዜጎች በብር  ሲሆን ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ለሆኑ የውጭ አገር ዜግነት ላላቸው አክሲዮን ገዥዎች ግዥውን መፈፀም የሚችሉት በብሔራዊ ባንክ መመሪያ ቁጥር SBB/73/2020 መሰረት ተቀባይነት ባላቸው  የውጭ  ሀገራት ገንዘቦች ብቻ ይሆናል።

         አደራጅ አባላት                                                                                  

  1. ዶ/ር ይትባረክ ታከለ ……… ሰብሳቢ                
  2. አቶ አብይ ግርማ …………. ም/ሰብሳቢ                
  3. አቶ ዘመዴነህ ንጋቱ ………. አባል
  4. አቶ ያሬድ ብርሃኔ …………. አባል         
  5. ወ/ሪት ስህን ለገሰ ………….. አባል
  6. ወ/ሮ ጌጤነሽ ታደሰ…………….ኣባል እና ፀሃፊ                

የአክሲዮን ሽያጭ የሚከናወንባቸው ባንኮች ዝርዝር

From The Reporter Magazine

 

  1. የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 6. ዘመን ባንክ አ.ማ
  2. አቢሲኒያ ባንክ አ.ማ 7. ወጋገን ባንክ አ.ማ
  3. ዳሽን ባንክ አ.ማ 8. ህብረት ባንክ አ.ማ
  4. ፀሃይ ባንክ አ.ማ 9. ኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ አ.ማ
  5. አማራ ባንክ አ.ማ

 

ለበለጠ መረጃ አትላስ አካባቢ ፕላቲኒየም ፕላዛ 4ኛ ፎቅ የሚገኘዉን የባንኩን የፕሮጀክት ጽ/ቤት በአካል በመቅረብ ወይም በስልክ ቁጥር 0904151411 በመደወል ማናገር የምትችሉ መሆኑን በትህትና እንገልጻለን፡፡

Sponsored Contents

Real Estate Apartment Installments in Addis Ababa: What You Should Know About Buying with Temer Properties.

Owning a home in Addis Ababa has become more achievable than ever thanks to flexible installment plans offered by developers such as Temer Properties....

Sudan Notifies Its Committees of Including Hala’ib in Egypt Ahead of Border Demarcation Talks with Saudi Arabia

By: Muhamed Abdalazeem A French report has confirmed that the ongoing negotiations between Saudi Arabia and Sudan regarding the demarcation of their maritime borders will...
VISIT OUR WEBSITEspot_img

Most Read

More like this
Related

Investment Holdings Oversees Leadership Overhaul at Ethiopian Construction Works Corp

Corporation set to pay dividends for the first time The...

Chambers of Commerce Locked in Dispute over Rights to Mexico Square Headquarters

The Ethiopian Chamber of Commerce and Sectoral Associations (ECCSA)...

Authority Orders CSOs to Register Assets Before November Deadline

The Authority for Civil Society Organizations has ordered domestic...

Short-Term Appetite Drives Ethiopia’s Debt Market as Domestic Liabilities Hit 2.56 Trillion Birr

Ethiopia’s domestic debt stock climbed to 2.56 trillion by...